ህዳር 12, 2025
የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የስራ ፕሮጀክት ዓላማ የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ እና ድህነትን መቀነስ ነውየከተሞች ምግብ ዋስትናና ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ተሾመ
ቢሾፍቱ፣ ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) አቶ ብርሃኑ ይሄንን ያሉት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የስራ ፕሮጀክት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ከፌዴራል እና ከክልል የዘርፉ አመራሮች እንዲሁም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ከተሞች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ በተደረገ የግምገማ መድረክ
[post-views]