- This event has passed.
ከሚያዚያ 9-12 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማትና የኮንስትራክሽን ሳምንት
መጋቢት 9, 2018 - መጋቢት 12, 2018

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት፣የመንግስት የልማት ድርጅቶች፣የግሉ ዘርፍ ተዋናዮች፣ከባለድርሻ አካላት እና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር‹‹ኢትዮጵያ ትገነባለች!››በሚል መሪ ቃል ከሚያዚያ 9-12 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማትና የኮንስትራክሽን ሳምንት