ታህሳስ 22, 2025
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለአጠቃላይ አመራሮች እና ሰራተኞች እንደ ሀገር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ ያለውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የሁለተኛው ዙር የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በዝግጅት ምዕራፍ ላይ እንደሆነ ይታወቃል ፡፡ ይህንን ሪፎርም በተለያዩ ኮሚቴዎች ተዋቅሮ ስራ ላይ ያለ እና ከኮሚቴ ውጭ ያሉትን አመራሮች እና ሰራተኞች
[post-views]