ሰኔ 16, 2025

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከUN-HABITAT የተደረገለትን  የዘጠኝ ክልሎች የስፓሻል ፕላን ጥናት  ርክክብ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6 ቀን 2017 ዓ/ም (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተደረገለት 7.2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ  የክልሎችን ክልላዊ ልማት ስፓሻል ፕላን ለUN-HABITAT በውል ስምምነት ሰጥቶ ባለፉት ሶስት አመታት እንዲያዘጋጅ ክትትል እና ድጋፍ ሲያደረግ የቆየ ሲሆን የዘጠኝ

[post-views]
1 2 3 12