ሐምሌ 1, 2026
በአገልግሎት ማዘመን እና በስታንዳርድ ትግበራ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ከተሞች እውቅና ተሰጠ
አዳማ፣ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም(ከመልሚ) በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የከተማ አመራር፣ ፋይናንስ አገልግሎት መሪ ሥራ አስፈፃሚ የመዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ስታንዳርዳይዜሽንና ማዘመን ዴስክ በ2018 በጀት አመት የመዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አፈጻጸም መሰረት በማድረግ የእውቅና ፕሮግራም አካሄዷል። በመድረኩ ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣
[post-views]