ሚያዝያ 22, 2026

“ ኢትዮጵያ ትገነባለች“ በሚል መሪ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የመሰረተ-ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት በጋራ አቋም መግለጫ ተገባዷል፡፡

ከሚያዝያ 9-12 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አለማቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል  በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል፡፡ የጋራ አቋም መግለጫው በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን (CITI 2025-2050) በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የተደረገ የጋራ አቋም መግለጫ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ፕሬዚዳንት ኢ/ር የሱፍ

[post-views]
1 2 3 4 129