ሚያዝያ 22, 2026
“ ኢትዮጵያ ትገነባለች“ በሚል መሪ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የመሰረተ-ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት በጋራ አቋም መግለጫ ተገባዷል፡፡
ከሚያዝያ 9-12 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አለማቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል፡፡ የጋራ አቋም መግለጫው በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን (CITI 2025-2050) በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የተደረገ የጋራ አቋም መግለጫ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ፕሬዚዳንት ኢ/ር የሱፍ
[post-views]