ግንቦት 20, 2026
በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ግንባታ የሚካሄድባቸውን የ3 ተቋማት ህንጻ ግንባታ ያለበት ደረጃ በከፍተኛ አመራሩ ተጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒና ክቡር ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) ቦሌ ኤርፖርት አካባቢ በመገንባት ላይ የሚገኘውን የሲቪል አቪየሽንህንጻ፣ ካዛንቺስ ኡራኤል አካባቢ ያለውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ህንጻ እና አራት
[post-views]