ግንቦት 22, 2026
የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የሥራ ፕሮጀክት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው
አዳማ፣ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም. (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ምግብ ዋስትናና ሴፍቲኔት ጽ/ቤት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የሥራ ፕሮጀክት የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸሙን ከክልል የዘርፉ አመራሮች፣ ከፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ከተሞች አስተባባሪዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመገምገም ላይ
[post-views]