ታህሳስ 22, 2025
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል ከሁሉም የፌደራል ተቋማት 3ኛ ደረጃ በመውጣቱ ዋንጫና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል ከሁሉም የፌደራል ተቋማት 3ኛ ደረጃ በመውጣቱ የዋንጫና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበረከቶለታል፡፡ ሽልማቱን የተረከቡት የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እንደተናገሩት
[post-views]