
June 4, 2025
የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ
ቢሸፍቱ፣ ግንቦት 22 ቀን፣ 2017 ዓ.ም (ከመልሚ)፡- በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የ2017 ዕቅድ አፈጻጸምንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ የየተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቢሸፍቱ ከተማ የምክር መድረክ አካሂደዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የተሳተፉት ከተጠሪ ተቋማት የኢትዮጵያ መንገዶች አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ
[post-views]