
April 10, 2025
በመኖሪያ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ዙሪያ የወጡ የህግ ማዕቀፎችን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
አዳማ፣ መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም (ከመልሚ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ከኦሮሚያ ክልል ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ለተውጣጡ አስመራና ባለሙያዎች በመኖሪያ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ዙርያ በወጡ የህግ ማዕቀፎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና
[post-views]