ታህሳስ 29, 2025

የኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዐብይ ኮሚቴ ሣምንታዊ የስራ አፈጻጸም ግምገማ አደረገአዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ)

የዘርፉ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዐብይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ከታህሳስ 1-8 ቀን 2018 ዓ.ም በተሠሩ የሪፎርም ጥናት ሠነዶች ዝግጅት ስራ ላይ፣ ስራው የደረሰበትን ደረጃ ለመገምገም የሚያስችል ውይይት አካሄደ፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱን ጨምሮ ሦስቱን ተጠሪ ተቋማት (የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደርን፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት

[post-views]
1 5 6 7 8 9 78