
May 15, 2025
ባለፉት አራት ዓመታት ተኩል በዘርፉ የተከናወኑ አበይቲ አፈጻጸሞች ተገመገሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4 ቀን 2017 ዓ.ም (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር አመራሮች በዘርፉ ባለፉት አራት ዓመታት ተኩል የተከናወኑ አበይቲ አፈጻጸሞችን በዝርዝር ገምግመዋል፡፡ ግምገማው የተካሄደው ከሴክተሩ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ አንጻር ከ2013 እስከ 2017 ዓ.ም የመጀመሪያውን ግማሽ ዓመት አፈጻጸም በተደረገ
[post-views]