
September 17, 2025
የማንሠራራት ቀን በስድስት የፌዴራል ተቋማት ቅንጅት በተለያዩ ዝግጅቶች በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አስተባባሪነት እና በስድስት የፌዴራል ተቋማት ተሳትፎ የማንሰራራት ቀን “ዘላቂ ልማት፣ ለሀገራዊ ማንሠራራት!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች እና በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ በመንግስት የለሙ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ የልማት ፕሮጀክቶች
[post-views]