ሰኔ 15, 2026

በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታና ክትትል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣ ክቡር የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሀገር በቀል ሥራ ተቋራጮች እየተገነቡ የሚገኙ የሦስት ተቋማት የህንጻ ግንባታ ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ወቅታዊ ሁኔታ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝት

[post-views]
1 2 3 180