ሰኔ 15, 2026
በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታና ክትትል ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣ ክቡር የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሀገር በቀል ሥራ ተቋራጮች እየተገነቡ የሚገኙ የሦስት ተቋማት የህንጻ ግንባታ ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ወቅታዊ ሁኔታ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝት
[post-views]