ግንቦት 28, 2026
የጅግጅጋ ከተማ ተለዋጭ የአስፋልት መንገድ በይፋ ተመረቀ
ጅግጅጋ ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኢመአ)፦ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የሚታየውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በዘላቂነት ለመቅረፍ ታቅዶ ሲገነባ የቆየው የጅግጅጋ ተለዋጭ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ተጠናቆ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሱማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ
[post-views]