ሐምሌ 8, 2026
የገጠር ትስስር ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የፌዴራል ቴክኒክ ኮሚቴ ዓመታዊ ጉባኤ ተካሄደ
ቢሾፍቱ፣ ሰኔ 27/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ)የገጠር ትስስር እና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የፌዴራል ቴክኒክ ኮሚቴ ዓመታዊ ጉባኤ በ2018 በጀት ዓመት የፕሮግራሙ አፈጻጸምና በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በቢሾፍቱ ከተማ ተወያይቷል፡፡ ከከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ እንዲሁም በቴክኒክ ኮሚቴ ዓባልነት ከተካተቱ
[post-views]