ሐምሌ 27, 2026

የከተማና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚ/ዲኤታ ክቡር የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) የብራዚል የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር የትምጌታ አስራት (ዶ/ር) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ የብራዚል የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ የተሰማራባቸውን የመሠረተ-ልማትና የኮንስትራክሽን ዘርፎች በማሳያነት አቅርበዋል፡፡ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው

[post-views]
1 2 3 4 5 6 192