ነሐሴ 17, 2026
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በጋራ ተስፋን የመትከል ታሪካዊ መርሃ-ግብር ላይ አሻራቸውን አሳርፈዋል
ሐምሌ 27/2018ዓ.ም(ከመልሚ):- የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው በአንድ ጀንበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ታሪካዊ መርሃ-ግብር ላይ አሻራቸውን አኑረዋል። ተቋማቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 03 ልዩ ስሙ ገበያ በሚባለው ስፍራ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር
[post-views]