ሐምሌ 27, 2026
የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የፌዴራል ስትሪንግ ኮሚቴ ዓመታዊ ጉባኤ አካሄደ
ቢሾፍቱ፣ ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የገጠር ትስስርና ተደራሽነት ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም የ2018 በጀት ዓመት የፕሮግራሙ አፈጻጸም እና በ2019 በጀት ዓመት እቅድ ላይ የፈደራል ስትሪንግ ኮሚቴ በቢሾፍቱ ከተማ የውይይት መድረክ አካሄዷል። በመድረኩ የከተማና መሠረተ
[post-views]