ግንቦት 8, 2026
በኢትዮጵያ የስዊድን ኢምባሲ አዘጋጅነት የእንጨት ውጤቶችን ለግንባታ ዘርፍ ማዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር የፓናል ውይይት በአዲስአበባ አድዋ ሙዚዬም ተካሄደ
አዲስአበባ፣ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም፣(ከመልሚ) በስዊድን ኢምባሲ አዘጋጅነት ሚኒስቴር መ/ቤታችንን ጨምሮ በዘርፉ የተሰማሩ ዩኒቨርሲቲዎችና ከተለያዩ ሴክተር ተቋማት እንዲሁም ከግሉ ዘርፍ የተውጣጡ የፓናሉ ተሳታፊዎች የተገኙበት የፓናል ውይይት በአዲስአበባ አድዋ ሙዚዬም ተካሄዷል፡፡ ስዊድንና ኢትዮጵያ ያላቸውን 80 ዓመት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ በማጠናከር
[post-views]