October 15, 2025
የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሠራተኞች የቴክኖሎጂ ዐውደ-ርዕይን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29/2018 ዓ.ም (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሠራተኞች በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ሴንተር በጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀውን የቴክኖሎጂ ዐውደ-ርዕይ በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ሂደት ወደ ዘመናዊ ታክስ አስተዳደር ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ቀጣይ የቴክኖሎጂ ሥርዓቶች፣ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኤሌክትሮኒክ
[post-views]