
October 20, 2024
የከተማ መሬትን የመረጃ ሥርዓት በማዘመን ለዜጎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 ዓ.ም ፡-(ከመልሚ) የከተማ መሬትን የመረጃ ሥርዓት በማዘመን ለዜጎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ ይህን የገለጹት የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ ከሪፎርም በኋላ
[post-views]