October 20, 2024

የከተማ መሬትን የመረጃ ሥርዓት በማዘመን ለዜጎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2017 ዓ.ም ፡-(ከመልሚ) የከተማ መሬትን የመረጃ ሥርዓት በማዘመን ለዜጎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ ይህን የገለጹት የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ ከሪፎርም በኋላ

[post-views]
1 10 11 12 13