October 15, 2025
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ መስከርም 28 ፣ 2018 ዓ.ም (ከመልሚ) እ.ኤ.አ ከ2025-2050 ለሚቀጥሉት 25 ዓመታት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ተግዳሮት እንደምፈታ የታመነበት የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ ይፋ መደረጉ ይታወቃል፡፡ የኢኒሸቲቩ ዋና ማጠንጠኛ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እና የፋይናንስ
[post-views]