October 15, 2025
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ6ኛው የሁለቱ ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ላይ ያነሧቸው ዋና ዋና ነጥቦች
👉🏽በአዲሱ ዓመት መባቻ የበርካታ ዓመታት ቁጭታችን እና የጥረታችን ውጤት የሆነውን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ያስመረቅንበት፤ 👉🏽በወርሃ መስከረም መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ሀብት የብስራት ጅማሮ የሆነውን የተፈጥሮ ጋዝ ያወጣንበት 👉🏽የተፈጥሮ ሃብታችንን በመጠቀም የዕድገታችን መልህቅ የሆኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የጀመርንበት ነው። 👉🏽ይህም
[post-views]