
July 23, 2025
የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ከኢትዮትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ከ.መ.ልሚ.) የመግባቢያ ስምምነት ሰነዱን የከተማና መሠረተ-ልማት ሚ/ዴኤታ ክቡር አቶ የትምጌታ አስራት ከኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት በክር ሻሌ(ዶ/ር) እንዲሁም ከሔልቬትአስ የኢትዮጵያ ተወካይ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ብጽአት ሲሳይ ጋር የገጠር ትስስር እና ተደራሽነት ፕሮግራምን በቅንጅት መሥራት የሚያስችል
[post-views]