በመሬት እና ካዳስተር እንዲሁም በልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ስራዎች ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ
አዳማ፣መስከረም 13 ቀን 2018 ዓ/ም(ከመልሚ) በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመሬትና ካዳስተር መሪ ስራ አስፈጻሚ በመሬትና ካዳስተር ስራዎች የአሰራር ስርዓት እና አተገባበር ላይ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች በዘርፉ ለሚገኙ አመራሮች እና ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በአዳማ ከተማ ተጀምሯል ። በስልጠናው የሚኒስቴር
[post-views]