
April 30, 2025
በማዘጋጃቤታዊ ገቢ አሰባሰብና የታሪፍ ማሻሻያ ደንብ እና በማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አርዕስትና አመዘጋገብ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
አዳማ፣ ሚያዝያ 17/2017 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ከአማራ ክልል ከተማና መሠረተ-ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ትኩረቱን በአማራ ክልል የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢና በክልሉ በተዘጋጀው የታሪፍ ማሻሻያ ደንብ ቁጥር 220/2017 እንዲሁም በፌዴራል መ/ቤቱ በተለዩ የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አርዕስትና አመዘጋገብ ላይ
[post-views]