
June 24, 2025
የከተሞች ገቢ ሪፎርም ፕ/ጽ/ቤት በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች እየሰጠ የነበረው የምዘናና የስልጠና ሂደት ማጠናቀቁን አስታወቀ
አዳማ፣ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ/ም (ከመልሚ)በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ገቢ ሪፎርም ፕ/ጽ/ቤት በ2017 በጀት አመት በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች (በአንቦ፣ በአዳማ ፣በባህር ዳር፣ በድሬዳዋ እና በሐዋሳ) ዩኒቨርስቲዎች እየሰጠ የነበረው ምዘናና ስልጠና መጠናቀቁን አስመልክቶ በዛሬው እለት የማጠቃለያ ፕሮግራም አካሄዷል። በበጀት
[post-views]