
June 16, 2025
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከUN-HABITAT የተደረገለትን የዘጠኝ ክልሎች የስፓሻል ፕላን ጥናት ርክክብ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6 ቀን 2017 ዓ/ም (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተደረገለት 7.2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ የክልሎችን ክልላዊ ልማት ስፓሻል ፕላን ለUN-HABITAT በውል ስምምነት ሰጥቶ ባለፉት ሶስት አመታት እንዲያዘጋጅ ክትትል እና ድጋፍ ሲያደረግ የቆየ ሲሆን የዘጠኝ
[post-views]