June 16, 2025

በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የህንጻ ግንባታ ዘርፍ የአነስተኛና መለስተኛ ባለሙያዎችን የሙያ ብቃት ምዘና አፈጻጸም በጋራ ለመገምገም የሚያስችል መድረክ ተካሄደ

አዳማ፣ ሰኔ 5/2017 ዓ.ም (ከመልሚ) ከከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት፣ እንዲሁም ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች የተሳተፉበት በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የህንጻ ግንባታ ዘርፍ የአነስተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች የሙያ ብቃት ምዘና አፈጻጸምን በጋራ

[post-views]
1 6 7 8 9 10 38