መጋቢት 13, 2026
ሚኒስቴር መ/ቤቱ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ የማኅበረሰባችን ክፍሎች ጋር የኢፍጣር መርሃ-ግብር በማካሄድ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የቅዱሱን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የማኅበረሰባችን ክፍሎች የኢፍጣር መርሃ-ግብር ካዛንችስ በሚገኘው በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን ቅጥር ግብ ውስጥ በመገኘት ድጋፍ አደረገ፡፡ በመርሃ-ግብሩ ላይ የሚኒስቴር
[post-views]