መጋቢት 10, 2026
በአዋጅ 1263/2014 ለፌዴራል ተቋማት በተሰጠው ስልጣን አተገባበር እና በሂደት የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን ለመፍታት በሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ግብኣት የማሰባሰብ ጉዳይ ላይ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስተባባሪነት የጠ/ሚ/ር ቤትና የፍትህ ሚኒስቴር በጋራ እያዘጋጁት ባለው የዳሰሳ ጥናት ዙሪያ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት በሚኒስቴር መ/ቤቱ አዳራሽ ግብአት ለማሰባሰብ የሚያስችል የመጀመሪያ
[post-views]