ጥቅምት 27, 2025
የመሠረተ-ልማት ዘርፍ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት አፈጻጸም ተገመገመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11/2018፣ (ከመልሚ) ተጠሪነታቸው ለከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የሆኑ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም የተጠሪ ተቋማቱ የስራ ኃላፊዎችና የማኔጅመንት አካላት በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ያቀረቡት የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት
[post-views]