
ነሐሴ 1, 2025
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት እየተገነቡ የሚገኙትን የቢሮ ህንጻዎች የሚገኝበት ደረጃ የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18 ቀን 2017 ዓ/ም (ከመልሚ) የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በፌዴራል መንግስት ህንጻዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት፣ በቦሌ አካባቢ እየተገነቡ የሚገኙት የቢሮ ህንጻዎች ሎት አንድ እና ሎት ሁለት ለኢትዮጵያ ሜትሪዎሎጂ ኢንስቲትዩት ለቢሮ
[post-views]