
ሰኔ 24, 2025
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አመራሮች የኮርፖሬሽኑን ፕሮጀክቶችና የኢንዱስትሪ ዞኑን ጎበኙ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር ሚኒስትር በክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ የልዑክ ቡድን በቢሾፍቱ ከተማ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መልሶ ማስፈር እና ማቋቋም የባለ 7 ወለል ቅይጥ ህንጻ ግንባታን አፈፃፀምን፣ የካም ሴራሚክ
[post-views]