
ነሐሴ 1, 2025
የከተማና መሠረተ-ልማት ዘርፍ አመራርና ሠራተኞች በሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17/2017 ዓ.ም፤ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት አካሄዱ፡፡ መድረኩ በክብርት ሚ/ር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ተከፍቶ ሀገራዊ የልማት ዕቅዱን የተመለከተው ሠነድ በክቡር ሚኒስትር ዴኤታ
[post-views]