ህዳር 17, 2025
የ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም አካል የሆነው የፓናል ውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ
ሰመራ ሎጊያ፣ ህዳር 6/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረውን 10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ተከትሎ በተጓዳኝ ከሚካሄዱ ፕሮግራሞች አንዱ የሆነው የፓናል ውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ። የመጀመሪያው የፓናል ውይይት የኢትዮጵያ የክትመት ታሪክ አመጣጥ ፣ በሂደት የገጠሙ
[post-views]