ህዳር 17, 2025
ክቡር አቶ አደም ፋራህ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት መልእክት
በዛሬው እለት በ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ላይ ለመከፋል የሰው ልጅ መገኛ በሆነው በአፋር ክልል በፈጣን የብልጽግና ጉዞ ላይ በሚትገኘው በሰመራ ከተማ ተገኝተናል። በምሽቱም ዘመናዊነትን ከክልሉ ሕዝብ ባህል፣ ወግና እሴት ጋር በማዋሀድ በተፋጠነ መልኩ እየተገባደደ የሚገኘውን የሰመራ ከተማ የኮሪደር ልማት
[post-views]