ታህሳስ 22, 2025
በመንገድና ትራንስፖርት ረቂቅ ፖሊሲ ላይ የሚመክር የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴርና በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀ ረቂቅ የመንገድና ትራንስፖርት ፖሊሲ በባለድርሻ አካላት ተገምግሞ ፖሊሲውን ለማዳበር የሚያስችሉ ግብኣቶች ተሰባስበውበታል፡፡ በግምገማ መድረኩ ላይ የሁለቱም ሚኒስቴር መ/ቤቶች ክቡራን ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ እንዲሁም የዘርፉ ተጠሪ
[post-views]