ህዳር 17, 2025
ከተሞች ምቹ እና ለኑሮ ተስማም እንዲሆኑ በመሠራቱ ከፍተኛ መነቃቃት ተፈጥሯል ፡ ክብርት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ
ህዳር 7 ቀን 2018 ዓ.ም (ከመልሚ)ከተሞች ምቹ እና ለኑሮ ተስማሚ እንዲሆኑ በመሠራቱ በከተሞች የልማት ስራ ከፍተኛ መነቃቃት መፈጠሩን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ገለፁ። ሚኒስትሯ ይህን የተናገሩት ‘የከተሞች ዕድገት ለኢትዮጵያ ልህቀት’ በሚል መሪ ሀሳብ በአፋር ክልል ሠመራ-ሎጊያ
[post-views]