
ሰኔ 24, 2025
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን አስመልክቶ አዲስ በተዘጋጀ የቁጥጥር ረቂቅ ደንብ ዙሪያ የውይይት ተካሄደ
አዳማ፣ ሰኔ 13 ቀን ፣ 2017 ዓ.ም (ከ.መ.ል.ሚ)፡- የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን አስመልቶ አዲስ በተዘጋጀ የቁጥጥር ረቂቅ ደንብ ዙሪያ ከክልል አመራች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ረቂቅ ደንቡን ያቀረቡት በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን መሠረተ-ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ
[post-views]