የካቲት 24, 2026
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት ዕቅድ አፈፃፀም የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
አዳማ፣ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልማ) በመድረኩ የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የከተማ፣ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና አባላት፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ የተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች የክልልና የከተማ አስተዳደር የሥራ ሀላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት
[post-views]