የካቲት 16, 2026
የቤቶች ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ በቤት ልማት ፖሊሲ ላይ ለዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ አዳማ፣ የካቲት 5/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ)
በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር፣ የቤቶች ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ በቤት ልማት ዘርፍ በማተኮር የተዘጋጀውንና ታህሳስ 28/ 2018 ዓ.ም ጸድቆ ወደስራ የገባውን የቤት ልማት ፖሊሲ ከከተማ እስከ ፌዴራል በተናበበ አግባብ ለመተግበር የሚያስችል ስልጠና ለሚመለከታቸው የክልልና የከተማ አስተዳደር የዘርፉ አመራሮች እና ባለሙያዎች
[post-views]