ነሐሴ 28, 2025

“በብልፅግና ዘመን ድንጋይ አስቀምጦ መጥፋት፣ ጀምሮ መተው፣ ከጥራት በታች ሠርቶ መመረቅ አይፈቀድም”ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ድሬዳዋ ፤ ነሐሴ 13/2017(ከመልሚ)፡-በብልፅግና ዘመን ድንጋይ አስቀምጦ መጥፋት፣ ጀምሮ መተው፣ ከጥራት በታች ሠርቶ መመረቅ አይፈቀድም" ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ ።ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 144 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የሚኤሶ - ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታን

[post-views]
1 2 3 4 45