የካቲት 16, 2026
በሪል ፕሮፐርቲ ግብይት፣ግመታና ፍቃድ ስራዎች ዙሪያ የልምድ ልውውጥ ተካሄደ አዳማ፣ የካቲት 2 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ)
በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሪል ፕሮፐርቲ ግብይት፣ ግመታና ፍቃድ መሪ ስራ አስፈፃሚ አዘጋጅነት በዘርፉ በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለት የከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የዘርፉ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች ጋር የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሄዷል። የልምድ ልውውጥ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት በከተማና
[post-views]