ታህሳስ 29, 2025
በዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሠጠ
አዳማ፣ ታህሳስ 14 ቀን፣ 2018 ዓ.ም(ከመልሚ)በሚኒስቴር መ/ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ በዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዙሪያ ለዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በከተማና መሠተረተ ልማት ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አበራ አመንታ በስልጠናው ላይ እንደተናገሩት ሁሉንም
[post-views]