ሚያዝያ 22, 2026
የ2018ቱ የኢትዮጵያ መሠረተ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሳምንት (EICW) በስኬት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ ሚያዝያ 12/2018 ዓ.ም (ከመልሚ) የኢትዮጵያ መሠረተ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሳምንት (EICW) በተለያዩ የፓናል ውይይቶች እና ታላቅ ኤግዚቢሽን ታጅቦ ውጤታማ የትብብር መድረክ መሆኑን አስመስክሯል። በኢነርጂ፣ በትራንስፖርት፣ በዲጂታል ሥርዓት፣ በማዕድን እና በኮንስትራክሽን ዘርፎች በተዘጋጁ የፓናል ውይይቶች እና የኢንዱስትሪ ኤግዚቢሽን
[post-views]