ሰኔ 4, 2025

የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ

ቢሸፍቱ፣ ግንቦት 22 ቀን፣ 2017 ዓ.ም (ከመልሚ)፡- በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የ2017 ዕቅድ አፈጻጸምንና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ የየተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቢሸፍቱ ከተማ የምክር መድረክ አካሂደዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የተሳተፉት ከተጠሪ ተቋማት የኢትዮጵያ መንገዶች አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ

[post-views]
1 2 3 17