ነሐሴ 5, 2025

የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የሥራ ፕሮጀክት የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ማናበብ መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት በአዳማ ከተማ ተጀምሯል

አዳማ፣ ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (ከመልሚ) በፌዴራል መንግስትና በዓለም ባንክ ድጋፍ በተመረጡ ከተሞች ለመተግበር በተመደበው በጀት የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎችን ከተረጅነት ወደ አምራችነት ለማሸጋገር የተጀመረው የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የሥራ ፕሮጀክት በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ ስራዎችን በመገምገም የታዩ ድክመትና ጥንካሬዎችን ለይቶ በ2018 በጀት

[post-views]
1 2 3 41