ጥቅምት 27, 2025
ሚኒሰቴር መ/ቤቱ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካማ ዜጎች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስመርቆ ለተጠቃሚዎች አስረከበ
ሐረር፣ ጥቅምት 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም (ከ.መ.ል.ሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካማ ዜጎች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስመርቆ ለተጠቃሚዎች አስረክቧል፡፡ በሐረር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሰት በአማር ኑር ወረዳ ሴዳት አካባቢ ለሚገኙ ለስምንት አባውራዎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት
[post-views]