ጥር 1, 2026
በገጠር ትራንስፎርሜሽን ማዕቀፍ የገጠር ቤትና መሠረተ-ልማት የንቅናቄ መድረክን ተከትሎ በሆሣዕና ከተማና አካባቢው የመስክ ምልከታ ተደረገ
ሆሳዕና፣ታህሳስ 22/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በገጠር ትራንስፎርሜሽን ማዕቀፍ የገጠር ቤትና መሠረተ-ልማት የንቅናቄ መድረክ በአዳራሽ ከተደረጉ ውይይቶች ባሻገር በሆሳዕና ከተማ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ስራዎችና ሌሎች ፕሮጀክቶች ጉብኝት የተደረገ ሲሆን በሁለተኛው ቀን ውሎም በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አፍላቂነት በማዕከላዊ
[post-views]