ህዳር 17, 2025
የ10ኛው የኢትዬጵያ ከተሞች ፎረም አውደ ርዕይ በይፋ ተከፈተ
ሰመራ-ሎጊያ ህዳር 06 ቀን 2018(ከመልሚ) በአፋር ክልላዊ መንግስት ሰመራ ሎጊያ ከተማ የተዘጋጀው የ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም አውደ ርዕይ በይፋ ተከፍቷል። አውደ ርዕይውን በይፋ የከፈቱት የብልጽግና ፓርቲ ም/ል ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ፣ የአፋር ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት ክቡር ሀጂ አወል
[post-views]