ታህሳስ 22, 2025
ዘላቂ የቤት ልማት ፕሮግራምን ዕውን ለማድረግ በተዘጋጀ ረቂቅ የፖሊሲ ሠነድ ላይ ምክክር ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር አማካኝነት በተዘጋጀ ረቂቅ የቤት ልማት ፖሊሲ ሠነድ ላይ አነስተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማሟላት በተካተተ የቤት ልማት ፕሮግራም ከሪል እስቴት አልሚዎች ጋር የሚመክር የግብዓት ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በአዲስ አበባ
[post-views]