 
            
                ጥቅምት  27, 2025            
        የመሠረተ-ልማት ዘርፍ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት አፈጻጸም ተገመገመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11/2018፣ (ከመልሚ) ተጠሪነታቸው ለከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ-ልማት ዘርፍ የሆኑ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም የተጠሪ ተቋማቱ የስራ ኃላፊዎችና የማኔጅመንት አካላት በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ያቀረቡት የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት
            [post-views]        
     
			