መጋቢት 10, 2026
ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሴት አመራር እና ሰራተኛ በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ
አዳማ፣ የካቲት 29፣ 2018 ዓ.ም (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሴት አመራርና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን (ማርች 8) በድምቀት አክብረዋል፡፡ የዘንድሮው የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ በሀገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ ''የሴቶች ድምጽ እኩልነትና
[post-views]