መጋቢት 10, 2026

በሪፎርም ጥናትና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

አዳማ፣ የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት የሚኒስቴር የተዘጋጀ የተቋሙ ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት፣ የተቋሙ የ10 ዓመት ፍኖተ-ካርታ ሠነድ እና የባለድርሻ አካላት ትንተና ሠነድ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መድረክ በዛሬው ዕለት በአዳማ ከተማ ተካሄደ፡፡ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ

[post-views]
1 2 3 4 5 148