የካቲት 16, 2026

‹‹የከተሞችን ዘርፈ-ብዙ ችግሮችን ለመፍታት መፍትሔው ዲጅታል አሠራርን ተግባራዊ ማድረግ ነው›› የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ፈንታ ደጀን አዳማ፣ የካቲት 2፣ 2018 ዓ.ም (ከ.መ.ል.ሚ)

የከተሞችን ዘርፈ-ብዙ ችግሮች ለመፍታት መፍትሔው ዲጅታል አሠራርን ተግባራዊ ማድረግ ነው ሲሉ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ፈንታ ደጀን ገለጸዋል፡፡ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት በአዳማ ከተማ ለሁሉም ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች በማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት

[post-views]
1 2 3 4 5 132