ጥር 27, 2026
ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
አዳማ፣ ጥር 16/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር፣ በኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሥራ አስፈጻሚ አማካኝነት የተዘጋጀውና ትኩረቱን በድረ-ገጽ አጠቃቀም እና አስተዳደር ላይ ያደረገ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የህዝብ ግንኘነትና ኮሙዩኒኬሽን፤ እንዲሁም የኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ አመራሮችና ባለሙያዎች
[post-views]