ጥር 27, 2026

ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

አዳማ፣ ጥር 16/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) በከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር፣ በኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሥራ አስፈጻሚ አማካኝነት የተዘጋጀውና ትኩረቱን በድረ-ገጽ አጠቃቀም እና አስተዳደር ላይ ያደረገ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የህዝብ ግንኘነትና ኮሙዩኒኬሽን፤ እንዲሁም የኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ አመራሮችና ባለሙያዎች

[post-views]
1 7 8 9 10 11 132