ህዳር 17, 2025
10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ሁለተኛ ቀን የፓናል ውይይት ቀጥሏል**
ህዳር 6/2018 ዓም(ሠመራ):- የኢፌዴሪ ከተማና መሠረተልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው 10ኛው የከተሞችፎረም በአፋር ብሄራዊ ክልል ሠመራ-ሎጊያ ከተማ አስተናጋጅነት በደማቅ ስነሥርአት ቀጥሏል። በፎረሙ የሕዳር 7/2018ዓ.ም የረፋድ ቆይታ ላይ ሁለተኛው የፓናል ውይይት መርሃግብር ተካሂዷል። በሡልጣን አሊሚራህ መታሠቢያ አዳራሽ በተካሄደው መርሃግብር ላይ የሠመራ-ሎጊያ ከተማ
[post-views]