ህዳር 17, 2025

10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ሁለተኛ ቀን የፓናል ውይይት ቀጥሏል**

ህዳር 6/2018 ዓም(ሠመራ):- የኢፌዴሪ ከተማና መሠረተልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው 10ኛው የከተሞችፎረም በአፋር ብሄራዊ ክልል ሠመራ-ሎጊያ ከተማ አስተናጋጅነት በደማቅ ስነሥርአት ቀጥሏል። በፎረሙ የሕዳር 7/2018ዓ.ም የረፋድ ቆይታ ላይ ሁለተኛው የፓናል ውይይት መርሃግብር  ተካሂዷል። በሡልጣን አሊሚራህ መታሠቢያ አዳራሽ በተካሄደው መርሃግብር  ላይ የሠመራ-ሎጊያ ከተማ

[post-views]
1 8 9 10 11 12 92