ታህሳስ 12, 2025
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች የጸረ-ሙስና ቀን አከበሩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ እንደ ሀገር አቀፍ ደግሞ ለ21ኛ ጊዜ "ትውልድን በስነ- ምግባር ፤ ተቋምን በአሰራር " በሚል መሪ ቃል የጸረ-ሙስና ቀን እየተከበረ ነው፡፡ ትውልድን በመልካም ስነ-ምግባር የሚገነቡ እና በተቋማት
[post-views]