ታህሳስ 12, 2025
የሚኒስቴር መ/ቤቱ አመራርና ሠራተኞች 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በጋራ አከበሩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23/2018 ዓ.ም፣ (ከመልሚ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር አመራርና ሠራተኞች የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት መከበር ሕገ መንግሥታዊ ዋስትናን ያረጋገጠውን የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት የጸደቀበትንና ለ20ኛ ጊዜ "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን በዓል በዛሬው ዕለት በሚኒስቴር
[post-views]