ታህሳስ 22, 2025
የገጠር መንገድ ትስስርና ተደራሽነት ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የአራት ወራት እቅድ አፈጻጸም ገመገመ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የገጠር መንገድ ትስስርና ተደራሽነት ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የፕሮግራሙን የ2018 በጀት ዓመት የአራት ወራት እቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ አካሄዷል፡፡ በመድረኩ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች የተወጣጡ የዘርፉ አመራሮች
[post-views]