መጋቢት 4, 2026

በሪል ፕሮፐርቲ ግብይት፣ ግመታ እና ፈቃድ አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ይርጋለም፣ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ)በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በሪል ፕሮፐርቲ ግብይት ግመታ እና ፈቃድ ዙሪያ ከሲዳማ ክልል፣ ከአራቱም ዞኖች፣ ከሐዋሳ እና ከይርጋለም ከተማ አስተዳደሮች ለመጡ የዘርፉ አመራሮች እና ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናው በሪል ፕሮፐርቲ ግብይት፣ ግመታ እና

[post-views]
1 3 4 5 6 7 145