ታህሳስ 31, 2025
የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ ግንባታ ያለበት የአፈጻጸም ደረጃ በመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተጎበኘ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ/ም (ከመልሚ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እና የፍትህ ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሀና አርዐያስላሴ እንዲሁም ክቡር የትምጌታ አስራትን(ዶ/ር) ጨምሮ የፕሮጀክቱ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ሜክሲኮ ተግባረእድ አካባቢ 22 ወለል ከፍታ
[post-views]